Wednesday, April 20, 2011
Tuesday, April 19, 2011
BeteDejene: ፩. ነገረ ቅዱሳን /ክፍል አንድ/
BeteDejene: ፩. ነገረ ቅዱሳን /ክፍል አንድ/: "መግቢያ ፩፡፩ ነገር ማለት፡- በቁሙ ሲተረጐም ቃል ፥ ንባብ ፥ ወሬ ፥ የቃል ፍሬ ፥ ከድምጽ ጋር የሚስማማ ፤ በጽሕፈት ፥ በአንደበት የሚገለጥ ፤ ከልብና ከአፍ የሚወጣ ፥ በአንደበት የሚነገር ማለት ነው። ይኸውም መን..."
BeteDejene: ትምህርተ ጋብቻ ክፍል ፦ ፮
BeteDejene: ትምህርተ ጋብቻ ክፍል ፦ ፮: " ፩፦ የወደዱትን ማጣት፤ የሰው ልጅ ፈርዶለትም ይሁን ፈርዶበት የሚወደውና የሚያፈቅረው አያጣም። የሚጀምረውም ገና በጧቱ በልጅነት በመሆኑ በዚህ ሕይወት ውስጥ ማለፍ የተፈጥሮ ግዴታ ነው። በአንድ ሰፈ..."
BeteDejene: ፩ «ሰው የሚኖረው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይ...
BeteDejene: ፩ «ሰው የሚኖረው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይ...: " ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕደ ዮሐንስ፥ በፈለገ ዮርዳኖስ እንደተጠመቀ፥ ልዋል ልደር ሳይል፥ ዕለቱን ወደ ገዳመ ቆሮንቶስ ሄዷል። በዚያም ከቆመ ሳያርፍ፥ ከዘረጋ ሳያጥፍ፥ አርባ መዓ..."
የያሬድ ቤት: ‹‹ከሃይማኖት ልዩነት ጋር ወደ ትዳር እያመራን ነው፡፡››
የያሬድ ቤት: ‹‹ከሃይማኖት ልዩነት ጋር ወደ ትዳር እያመራን ነው፡፡››: "ከእጮኛዬ ጋር ከተዋወቅን ሁለተኛ ዓመት ሆኖናል፡፡የምንግባባቸው ጠባይ እንዳለው አይቼ ቀርቤው ነበር፡፡ነገር ግን በሃይማኖት ከእኔ የተለየ በመሆኑና የፕሮቴስታንት እምነትን ስለሚከተል መግባባት አልቻልንም፡፡የሃይማኖት ጉዳይ ..."
Subscribe to:
Posts (Atom)